ዜና፡ በትግራይ ክልል የሚገኙ ብፁዓን አባቶች ባካሄዱት የኤፒስ ቆጶሳት ሹመት ዙሪያ ለመምከር ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ ክልል የሚገኙ ብፁዓን አባቶች ባካሄዱት የኤፒስ ቆጶሳት ሹመት ዙሪያ ለመምከር ለቀጣይ ሳምንት አስቸኳይ ስብሰባ መጥራቱ ተገለጸ። ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባውን የጠራው በትግራይ ክልል የሚገኙ አባቶች መንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ብለው በማቋቋም በአክሱም የሰጡትን የኤፒስ
0 Comments