ዜና: የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ከሶስት ወር እስራት ቆይታ በኋላ በዋስትና እንዲፈቱ ተፈቀደላቸው
ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 20/2014: የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሁለቱ የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያ ቶማስ እንግዳ እያንዳንዳቸው የ60 ሺ ብር ዋስ አስይዘው ከእስር እንዲወጡ ፈቀደላቸው። በዛሬው ችሎት ፖሊስ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀን ጠይቋል። የተከሳሽ
0 Comments